ችካጎ አማራ ማህበር አባላት በሙሉ
አጠቃላይ የዓመታዊ ጉባኤ ጥሪ
=====================
እንደሚታወቀው የቺካጎ አማራ ማህበር ከተመሰረተበት---- 2022 ጀምሮ የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን ሲያደርግ መቆየቱ የሚታወቅ ነዉ::
በመሆኑም በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ መሰረት የስራ አመራሩ በየሁለት ዓመቱ የስራ አመራር ምርጫ እንደሚደረግ ይደነግጋል:: ስለሆነም አጠቃላይ የማህበሩን የስራ አፈፃፀም ሪፓርት ለማዳመጥ እና በህጉ መሰረት አድስ የስራ አመራር ምርጫ ለማካሄድ ለ November 26/2024 ጠቅላላ ጉብኤ ለማድረግ የተወሰነ በመሆኑ ሁሉም የማህበራችን አባላት በተጠቀሰዉ ቀን በ-------------- ቦታ 3:00pm እንድትገኙ ማህበሩ ጥሪ ያስተላልፋል::
" ድል ለአማራ ህዝብ! ሞትና ሽንፈት ለጠላቶቻችን"
የቺካጎ አማራ ማህበር(አ.ማ.ች)
(Amhara Association of Chicago)
DaysDays
HrsHours
MinsMinutes
SecsSeconds
We use cookies to analyze website traffic and optimize your website experience. By accepting our use of cookies, your data will be aggregated with all other user data.